-
ዘፀአት 21:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 “ለእነሱ የምትነግራቸው ድንጋጌዎች እነዚህ ናቸው፦+
-
-
ዘዳግም 9:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ከዚያም ይሖዋ በአምላክ ጣት የተጻፈባቸውን ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶች ሰጠኝ፤ በእነሱም ላይ ይሖዋ እዚያ ተሰብስባችሁ በነበረበት ቀን በተራራው ላይ በእሳት ውስጥ ሆኖ ለእናንተ የነገራችሁ ነገር ሁሉ ተጽፎባቸው ነበር።+
-