የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 16:8-11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይሖዋን ሁልጊዜ በፊቴ አደርገዋለሁ።+

      እሱ በቀኜ ስላለ ፈጽሞ አልናወጥም።*+

       9 ስለዚህ ልቤ ሐሴት ያደርጋል፤ ሁለንተናዬ* ደስ ይለዋል።

      ያለስጋትም እኖራለሁ።*

      10 መቃብር* ውስጥ አትተወኝምና።*+

      ታማኝ አገልጋይህ ጉድጓድ እንዲያይ* አትፈቅድም።+

      11 የሕይወትን መንገድ አሳወቅከኝ።+

      በፊትህ* ብዙ ደስታ አለ፤+

      በቀኝህ ለዘላለም ደስታ* አለ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ