የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 22:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የሚያዩኝ ሁሉ ያላግጡብኛል፤+

      በንቀትና በፌዝ ጭንቅላታቸውን እየነቀነቁ እንዲህ ይሉኛል፦+

  • መዝሙር 35:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ያላንዳች ምክንያት ጠላቶቼ የሆኑ እኔን አይተው እንዲፈነድቁ፣

      ያለምክንያት የሚጠሉኝ+ በተንኮል እንዲጠቃቀሱብኝ አትፍቀድ።+

  • ኢሳይያስ 50:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ለሚገርፉኝ ጀርባዬን፣

      ጢም ለሚነጩም ጉንጮቼን ሰጠሁ።

      ፊቴን፣ ከሚያዋርዱ ነገሮችና ከትፋት አልሰወርኩም።+

  • ኢሳይያስ 53:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 እሱ ግን ስለ መተላለፋችን+ ተወጋ፤+

      ስለ በደላችን ደቀቀ።+

      በእሱ ላይ የደረሰው ቅጣት ለእኛ ሰላም አስገኘልን፤+

      በእሱም ቁስል የተነሳ እኛ ተፈወስን።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ