-
ዮሐንስ 8:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 ስለ እናንተ ብዙ የምናገረው ነገር አለኝ፤ ፍርድ የምሰጥበትም ብዙ ነገር አለኝ። በመሠረቱ የላከኝ እውነተኛ ነው፤ እኔም ከእሱ የሰማሁትን ያንኑ ነገር ለዓለም እየተናገርኩ ነው።”+
-
-
2 ጢሞቴዎስ 2:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 ታማኞች ሆነን ባንገኝ እሱ ምንጊዜም ታማኝ ሆኖ ይኖራል፤ እሱ ራሱን ሊክድ አይችልምና።
-