የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 14:1-3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ሞኝ* ሰው በልቡ

      “ይሖዋ የለም” ይላል።+

      ሥራቸው ብልሹ ነው፤ ተግባራቸውም አስጸያፊ ነው፤

      መልካም የሚሠራ ማንም የለም።+

       2 ሆኖም ጥልቅ ማስተዋል ያለውና ይሖዋን የሚፈልግ ሰው ይኖር እንደሆነ ለማየት፣

      ይሖዋ ከሰማይ ሆኖ ወደ ሰው ልጆች ይመለከታል።+

       3 ሁሉም መንገድ ስተዋል፤+

      ሁሉም ብልሹ ናቸው።

      መልካም የሚሠራ ማንም የለም፤

      አንድ እንኳ የለም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ