1 ቆሮንቶስ 5:13 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 13 በውጭ ባሉት ላይ አምላክ ይፈርዳል።+ “ክፉውን ሰው ከመካከላችሁ አስወግዱት።”+ 2 ዮሐንስ 10 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 10 ማንም ሰው ወደ እናንተ ቢመጣና ይህን ትምህርት ይዞ ባይመጣ በቤታችሁ አትቀበሉት+ ወይም ሰላም አትበሉት።