-
1 ቆሮንቶስ 2:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ዓለማዊ ሰው ግን ከአምላክ መንፈስ የሆኑትን ነገሮች አይቀበልም፤ እንዲህ ያሉት ነገሮች ለእሱ ሞኝነት ናቸውና፤ በመንፈስ የሚመረመሩ ስለሆኑም ሊረዳቸው አይችልም።
-
-
1 ቆሮንቶስ 3:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 ማንም ራሱን አያታል፤ ከእናንተ መካከል ማንም በዚህ ሥርዓት* ጥበበኛ እንደሆነ ቢያስብ፣ ጥበበኛ መሆን ይችል ዘንድ ሞኝ ይሁን።
-