የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 53:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ምንም ዓይነት በደል* አልፈጸመም፤

      እንዲሁም ከአንደበቱ የማታለያ ቃል አልወጣም፤+

      ሆኖም በሚሞትበት ጊዜ የመቃብር ቦታው

      ከክፉዎችና+ ከሀብታሞች*+ ጋር ይሆናል።*

  • ማቴዎስ 27:59, 60
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 59 ከዚያም ዮሴፍ አስከሬኑን ወስዶ በንጹሕ በፍታ ገነዘው፤+ 60 ከዓለት ፈልፍሎ በሠራው በራሱ አዲስ መቃብር ውስጥም አኖረው።+ ከዚያም አንድ ትልቅ ድንጋይ አንከባሎ የመቃብሩን ደጃፍ ዘጋውና ሄደ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ