የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 28:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ታማኝ ሰው ብዙ በረከት ያገኛል፤+

      ሀብት ለማግኘት የሚጣደፍ ግን ንጽሕናውን ማጉደፉ አይቀርም።+

  • ምሳሌ 28:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ቀናተኛ* ሰው ሀብት ለማግኘት ይጓጓል፤

      ድህነት ላይ እንደሚወድቅ አያውቅም።

  • ያዕቆብ 5:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 እናንተ ሀብታሞች እንግዲህ ስሙ፤ እየመጣባችሁ ባለው መከራ አልቅሱ እንዲሁም ዋይ ዋይ በሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ