የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 14:22, 23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ይሁን እንጂ ክብሬንና በግብፅም ሆነ በምድረ በዳ የፈጸምኳቸውን ተአምራዊ ምልክቶች+ የተመለከቱት ሆኖም አሥር ጊዜ የተፈታተኑኝና+ ቃሌን ያልሰሙት+ ሰዎች አንዳቸውም ቢሆኑ 23 ለአባቶቻቸው የማልኩላቸውን ምድር ፈጽሞ አያዩም። አዎ፣ የናቁኝ ሰዎች አንዳቸውም ቢሆኑ ያን ምድር አያዩም።+

  • መዝሙር 95:7-11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 እሱ አምላካችን ነውና፤

      እኛ ደግሞ በመስኩ የተሰማራን ሕዝቦች፣

      በእሱ እንክብካቤ* ሥር ያለን በጎች ነን።+

      ዛሬ ድምፁን የምትሰሙ ከሆነ፣+

       8 አባቶቻችሁ በምድረ በዳ ሳሉ በመሪባ፣*

      በማሳህ* ቀን እንዳደረጉት ልባችሁን አታደንድኑ፤+

       9 በዚያን ጊዜ እነሱ ፈተኑኝ፤+

      ሥራዬን ቢያዩም ተገዳደሩኝ።+

      10 ያን ትውልድ ለ40 ዓመት ተጸየፍኩት፤

      እኔም “ይህ ሕዝብ ሁልጊዜ ልቡ ይስታል፤

      መንገዴን ሊያውቅ አልቻለም” አልኩ።

      11 በመሆኑም “ወደ እረፍቴ አይገቡም” ብዬ

      በቁጣዬ ማልኩ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ