ዕብራውያን 7:26 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 26 እኛ የሚያስፈልገን ታማኝ፣ ቅን የሆነ፣ ያልረከሰ፣+ ከኃጢአተኞች የተለየና ከሰማያት በላይ ከፍ ያለ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህናት ነው።+ 1 ጴጥሮስ 2:22 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 22 እሱ ምንም ኃጢአት አልሠራም፤+ በአንደበቱም የማታለያ ቃል አልተገኘም።+