-
ዘኁልቁ 14:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 “‘“እኔ ይሖዋ ተናግሬአለሁ። በእኔ ላይ ተባብሮ በተነሳው በዚህ ክፉ ማኅበረሰብ ላይ በእርግጥ ይህን አደርጋለሁ፦ መጨረሻቸው በዚህ ምድረ በዳ ይሆናል፤ እዚሁም ይሞታሉ።+
-
-
ዕብራውያን 3:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ድምፁን ቢሰሙም እንኳ እጅግ ያስቆጡት እነማን ነበሩ? ይህን ያደረጉት ሙሴ እየመራቸው ከግብፅ የወጡት ሁሉ አይደሉም?+
-