የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 47:7-9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 አንቺም “ሁልጊዜ ብሎም ለዘላለም እመቤት* እሆናለሁ” አልሽ።+

      እነዚህን ነገሮች ልብ አላልሽም፤

      ነገሩ ምን ፍጻሜ እንደሚኖረው አላሰብሽም።

       8 በመሆኑም አንቺ ለሥጋዊ ደስታ ያደርሽ፣+

      ተማምነሽ የተቀመጥሽና

      በልብሽ “እኔ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።+

      መበለት አልሆንም።

      በምንም ዓይነት የወላድ መሃን አልሆንም” የምትዪ ሴት ሆይ፣+ ይህን ስሚ።

       9 ሆኖም እነዚህ ሁለት ነገሮች ይኸውም

      የወላድ መሃንነትና መበለትነት በአንድ ቀን በድንገት ይደርሱብሻል።+

      በመተት ስለተሞላሽና ታላቅ ኃይል ባለው ድግምት ስለተዘፈቅሽ*+

      እነዚህ ነገሮች ሁሉ በአንቺ ላይ ይደርሳሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ