የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 149
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • አምላክን ለተቀዳጀው ድል በመዝሙር ማወደስ

        • አምላክ በሕዝቡ ደስ ይሰኛል (4)

        • የአምላክ ታማኝ አገልጋዮች ክብር ይገባቸዋል (9)

መዝሙር 149:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሃሌሉያህ!” “ያህ” የይሖዋ ስም አጭር መጠሪያ ነው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 33:3፤ 96:1፤ ኢሳ 42:10፤ ራእይ 5:9
  • +መዝ 22:22

መዝሙር 149:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 100:3፤ ኢሳ 54:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 125

መዝሙር 149:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መሳ 11:34
  • +ዘፀ 15:20፤ መዝ 150:4

መዝሙር 149:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 84:11
  • +መዝ 132:16፤ ኢሳ 61:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    4/2021፣ ገጽ 20

መዝሙር 149:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 63:6

መዝሙር 149:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሃሌሉያህ!” “ያህ” የይሖዋ ስም አጭር መጠሪያ ነው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 7:1

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 149:1መዝ 33:3፤ 96:1፤ ኢሳ 42:10፤ ራእይ 5:9
መዝ. 149:1መዝ 22:22
መዝ. 149:2መዝ 100:3፤ ኢሳ 54:5
መዝ. 149:3መሳ 11:34
መዝ. 149:3ዘፀ 15:20፤ መዝ 150:4
መዝ. 149:4መዝ 84:11
መዝ. 149:4መዝ 132:16፤ ኢሳ 61:10
መዝ. 149:5መዝ 63:6
መዝ. 149:9ዘዳ 7:1
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 149:1-9

መዝሙር

149 ያህን አወድሱ!*

ለይሖዋ አዲስ መዝሙር ዘምሩ፤+

በታማኝ አገልጋዮች ጉባኤ መካከል አወድሱት።+

 2 እስራኤል በታላቅ ሠሪው+ ሐሴት ያድርግ፤

የጽዮን ልጆች በንጉሣቸው ደስ ይበላቸው።

 3 ስሙን በሽብሸባ ያወድሱ፤+

በአታሞና በበገና የውዳሴ መዝሙር ይዘምሩለት።+

 4 ይሖዋ በሕዝቡ ደስ ይሰኛልና።+

እሱ የዋሆችን በማዳን ውበት ያጎናጽፋቸዋል።+

 5 ታማኝ አገልጋዮቹ በክብር ሐሴት ያድርጉ፤

በመኝታቸው ላይ ሆነው እልል ይበሉ።+

 6 አንደበታቸው አምላክን የሚያወድስ መዝሙር ይዘምር፤

እጃቸውም በሁለቱም በኩል የተሳለ ሰይፍ ይያዝ፤

 7 ይህም በብሔራት ላይ የበቀል እርምጃ እንዲወስዱ፣

ሕዝቦችንም እንዲቀጡ፣

 8 ነገሥታታቸውን በሰንሰለት፣

በመካከላቸው ያሉትን ታላላቅ ሰዎችም በእግር ብረት እንዲያስሩ፣

 9 ደግሞም በእነሱ ላይ የተላለፈውን በጽሑፍ የሰፈረ ፍርድ እንዲፈጽሙ ነው።+

ታማኝ አገልጋዮቹ ሁሉ ይህ ክብር ይገባቸዋል።

ያህን አወድሱ!*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ