የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 14
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

1 ዜና መዋዕል የመጽሐፉ ይዘት

      • የዳዊት ንግሥና ጸና (1, 2)

      • የዳዊት ቤተሰብ (3-7)

      • ፍልስጤማውያን ድል ተመቱ (8-17)

1 ዜና መዋዕል 14:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ቤተ መንግሥት።”

  • *

    ወይም “ቅጥር የሚሠሩ ግንበኞችንና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 5:6, 8
  • +2ሳሙ 5:11, 12

1 ዜና መዋዕል 14:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 89:20, 21
  • +2ሳሙ 7:8

1 ዜና መዋዕል 14:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 17:17
  • +2ሳሙ 5:13-16

1 ዜና መዋዕል 14:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 3:5-9
  • +ሉቃስ 3:23, 31
  • +1ነገ 1:47፤ ማቴ 1:6

1 ዜና መዋዕል 14:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 11:3
  • +2ሳሙ 5:17፤ መዝ 2:2

1 ዜና መዋዕል 14:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ረባዳማ ሜዳ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 5:18, 22፤ 23:13

1 ዜና መዋዕል 14:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 5:19-21

1 ዜና መዋዕል 14:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “በመደረማመስ የተዋጣለት” የሚል ትርጉም አለው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 28:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/1/1991፣ ገጽ 20

1 ዜና መዋዕል 14:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 7:25

1 ዜና መዋዕል 14:13

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ረባዳማውን ሜዳ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 5:22-25

1 ዜና መዋዕል 14:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ባካ” የሚለው ስም የዕብራይስጥ ቃል ነው። የተክሉ ዓይነት በትክክል አይታወቅም።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 8:2፤ መዝ 18:34

1 ዜና መዋዕል 14:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 23:14፤ መሳ 4:14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/1/1991፣ ገጽ 20

1 ዜና መዋዕል 14:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 6:22፤ ዘፀ 39:32
  • +ኢያሱ 16:10

1 ዜና መዋዕል 14:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 2:25፤ 11:25፤ ኢያሱ 2:9

ተዛማጅ ሐሳብ

1 ዜና 14:11ነገ 5:6, 8
1 ዜና 14:12ሳሙ 5:11, 12
1 ዜና 14:2መዝ 89:20, 21
1 ዜና 14:22ሳሙ 7:8
1 ዜና 14:3ዘዳ 17:17
1 ዜና 14:32ሳሙ 5:13-16
1 ዜና 14:41ዜና 3:5-9
1 ዜና 14:4ሉቃስ 3:23, 31
1 ዜና 14:41ነገ 1:47፤ ማቴ 1:6
1 ዜና 14:81ዜና 11:3
1 ዜና 14:82ሳሙ 5:17፤ መዝ 2:2
1 ዜና 14:92ሳሙ 5:18, 22፤ 23:13
1 ዜና 14:102ሳሙ 5:19-21
1 ዜና 14:11ኢሳ 28:21
1 ዜና 14:12ዘዳ 7:25
1 ዜና 14:132ሳሙ 5:22-25
1 ዜና 14:14ኢያሱ 8:2፤ መዝ 18:34
1 ዜና 14:15ዘዳ 23:14፤ መሳ 4:14
1 ዜና 14:16ዘፍ 6:22፤ ዘፀ 39:32
1 ዜና 14:16ኢያሱ 16:10
1 ዜና 14:17ዘዳ 2:25፤ 11:25፤ ኢያሱ 2:9
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
1 ዜና መዋዕል 14:1-17

አንደኛ ዜና መዋዕል

14 የጢሮስ ንጉሥ ኪራም+ ለዳዊት ቤት* እንዲሠሩለት መልእክተኞችን እንዲሁም የአርዘ ሊባኖስ ሳንቃዎችን፣ ድንጋይ ጠራቢዎችንና* አናጺዎችን ላከ።+ 2 ዳዊትም ይሖዋ በእስራኤል ላይ ንጉሥ አድርጎ እንዳጸናው አወቀ፤+ ምክንያቱም አምላክ ስለ ሕዝቡ ስለ እስራኤል ሲል ንግሥናውን ከፍ ከፍ አድርጎለት ነበር።+

3 ዳዊት በኢየሩሳሌም ተጨማሪ ሚስቶች አገባ፤+ ደግሞም ተጨማሪ ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ወለደ።+ 4 በኢየሩሳሌም ሳለ የተወለዱለት ልጆች ስም ይህ ነው፦+ ሻሙአ፣ ሾባብ፣ ናታን፣+ ሰለሞን፣+ 5 ይብሃር፣ ኤሊሹዓ፣ ኤልፔሌት፣ 6 ኖጋ፣ ኔፌግ፣ ያፊአ፣ 7 ኤሊሻማ፣ ቤኤልያዳ እና ኤሊፌሌት።

8 ፍልስጤማውያንም በሙሉ ዳዊት በመላው እስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ መቀባቱን+ ሲሰሙ እሱን ፍለጋ ወጡ።+ ዳዊትም ይህን በሰማ ጊዜ ሊገጥማቸው ወጣ። 9 ከዚያም ፍልስጤማውያን መጥተው በረፋይም ሸለቆ* ወረራ አካሄዱ።+ 10 ዳዊትም “ወጥቼ ፍልስጤማውያንን ልግጠም? በእጄ አሳልፈህ ትሰጣቸዋለህ?” ሲል አምላክን ጠየቀ። ይሖዋም “አዎ ውጣ፤ እኔም በእርግጥ በእጅህ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ” አለው።+ 11 በመሆኑም ዳዊት ወደ በዓልጰራጺም+ ወጥቶ በዚያ መታቸው። ከዚያም ዳዊት “እውነተኛው አምላክ፣ ውኃ እንደጣሰው ግድብ ጠላቶቼን በእጄ ደረማመሳቸው” አለ። ከዚህም የተነሳ ያን ቦታ በዓልጰራጺም* ብለው ጠሩት። 12 ፍልስጤማውያንም አማልክታቸውን በዚያ ጥለው ሸሹ፤ ዳዊት በሰጠው መመሪያ መሠረትም በእሳት አቃጠሏቸው።+

13 ከጊዜ በኋላ ፍልስጤማውያን ሸለቆውን* እንደገና ወረሩ።+ 14 ዳዊት ዳግመኛ አምላክን ጠየቀ፤ ሆኖም እውነተኛው አምላክ እንዲህ አለው፦ “እነሱን ለመግጠም በቀጥታ አትውጣ። ይልቁንም ከኋላቸው ዙርና በባካ* ቁጥቋጦዎቹ ፊት መጥተህ ግጠማቸው።+ 15 ደግሞም በባካ ቁጥቋጦዎቹ አናት ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ ጥቃት ሰንዝር፤ ምክንያቱም ይህ በሚሆንበት ጊዜ እውነተኛው አምላክ የፍልስጤማውያንን ሠራዊት ለመምታት በፊትህ ወጥቷል ማለት ነው።”+ 16 ስለዚህ ዳዊት ልክ እውነተኛው አምላክ እንዳዘዘው አደረገ፤+ የፍልስጤማውያንንም ሠራዊት ከገባኦን አንስቶ እስከ ጌዜር+ ድረስ መቷቸው። 17 የዳዊትም ዝና በአገሩ ሁሉ ተሰማ፤ ይሖዋም ብሔራት ሁሉ እንዲፈሩት አደረገ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ