የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 15
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • በሞዓብ ላይ የተላለፈ ፍርድ (1-9)

ኢሳይያስ 15:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 9:25, 26፤ ሕዝ 25:11
  • +ዘኁ 21:28፤ ዘዳ 2:9
  • +2ነገ 3:24, 25፤ ኤር 48:31

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 193

ኢሳይያስ 15:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ቤተ መቅደሱ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:18
  • +ኤር 48:1
  • +ዘኁ 21:30፤ ኢያሱ 13:15-17
  • +ዘዳ 14:1
  • +ኤር 48:36, 37

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 193-194

ኢሳይያስ 15:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:38

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 193-194

ኢሳይያስ 15:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሱም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 32:37፤ ኢሳ 16:9
  • +መሳ 11:20

ኢሳይያስ 15:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 13:10
  • +ኤር 48:34
  • +ኤር 48:3, 5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 193

ኢሳይያስ 15:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 193

ኢሳይያስ 15:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ደረቅ ወንዝ።”

ኢሳይያስ 15:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:20

ኢሳይያስ 15:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 17:25, 26

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 193

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 15:1ኤር 9:25, 26፤ ሕዝ 25:11
ኢሳ. 15:1ዘኁ 21:28፤ ዘዳ 2:9
ኢሳ. 15:12ነገ 3:24, 25፤ ኤር 48:31
ኢሳ. 15:2ኤር 48:18
ኢሳ. 15:2ኤር 48:1
ኢሳ. 15:2ዘኁ 21:30፤ ኢያሱ 13:15-17
ኢሳ. 15:2ዘዳ 14:1
ኢሳ. 15:2ኤር 48:36, 37
ኢሳ. 15:3ኤር 48:38
ኢሳ. 15:4ዘኁ 32:37፤ ኢሳ 16:9
ኢሳ. 15:4መሳ 11:20
ኢሳ. 15:5ዘፍ 13:10
ኢሳ. 15:5ኤር 48:34
ኢሳ. 15:5ኤር 48:3, 5
ኢሳ. 15:8ኤር 48:20
ኢሳ. 15:92ነገ 17:25, 26
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 15:1-9

ኢሳይያስ

15 በሞዓብ ላይ የተላለፈ ፍርድ፦+

የሞዓብ ኤር+ በሌሊት ስለወደመች

ጸጥ ረጭ ብላለች።

የሞዓብ ቂር+ በሌሊት ስለወደመች

ጸጥ ረጭ ብላለች።

 2 ወደ ቤቱ፣* ወደ ዲቦን፣+

ወደ ከፍታ ቦታዎቹም ለማልቀስ ወጥቷል።

ሞዓብ ስለ ነቦና+ ስለ መደባ+ ዋይ ዋይ ይላል።

ራስ ሁሉ ተመልጧል፤+ ጢምም ሁሉ ተላጭቷል።+

 3 በጎዳናዎቹ ላይ ማቅ ለብሰው ይታያሉ።

ሁሉም በጣሪያዎቻቸውና በአደባባዮቻቸው ላይ ዋይ ዋይ ይላሉ፤

እያለቀሱም ይወርዳሉ።+

 4 ሃሽቦንና ኤልዓሌ+ ያለቅሳሉ፤

ድምፃቸው እስከ ያሃጽ+ ድረስ ተሰምቷል።

ከዚህም የተነሳ የሞዓብ ተዋጊዎች ይጮኻሉ።

እሱም* ይንቀጠቀጣል።

 5 ልቤ ስለ ሞዓብ ያለቅሳል።

የሚሸሹት የሞዓብ ሰዎች እስከ ዞአርና+ እስከ ኤግላት ሸሊሺያ+ ድረስ ተሰደዱ።

እያለቀሱ የሉሂትን ዳገት ይወጣሉ፤

በደረሰባቸው ድንገተኛ ጥፋት የተነሳ ወደ ሆሮናይም በሚወስደው መንገድ ላይ ሲሄዱ ይጮኻሉ።+

 6 የኒምሪም ውኃዎች ደርቀዋልና፤

ለምለሙ የግጦሽ መስክ ደርቋል፤

ሣሩ ጠፍቷል፤ አንድም የለመለመ ነገር አይታይም።

 7 በመሆኑም ካከማቹት ንብረት ውስጥ የተረፈውን እንዲሁም ሀብታቸውን ተሸክመው

የአኻያ ዛፎች የሚገኙበትን ሸለቆ* ይሻገራሉ።

 8 ጩኸታቸው እስከ ሞዓብ ወሰን ድረስ አስተጋብቷል።+

ዋይታቸው እስከ ኤግላይም፣

እስከ በኤርዔሊም ድረስም ተሰምቷል።

 9 የዲሞን ውኃዎች በደም ተሞልተዋልና፤

በዲሞንም ላይ ተጨማሪ ነገሮች አመጣለሁ፦

በሚሸሹት ሞዓባውያንና

በምድሪቱ ላይ በሚቀሩት ሰዎች ላይ አንበሶች እሰዳለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ