የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • g 3/07 ገጽ 32
  • ሊያመልጥዎ የማይገባ በዓል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሊያመልጥዎ የማይገባ በዓል
  • ንቁ!—2007
ንቁ!—2007
g 3/07 ገጽ 32

ሊያመልጥዎ የማይገባ በዓል

“ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት።” ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሉቃስ 22:19 ላይ የሚገኙትን እነዚህን ቃላት የተናገረው የሞቱን መታሰቢያ በዓል ባቋቋመበት ወቅት ነበር። የሰው ዘሮች በገነት ውስጥ ለዘላለም የመኖር ተስፋ እንዲኖራቸው ያስቻለው የኢየሱስ ሞት ነው። ስለዚህ የእርሱን ሞት መታሰቢያ ማክበራችን የተገባ ነው።

በዚህ ዓመት በሚከበረው የኢየሱስ ሞት መታሰቢያ ላይ ይገኛሉ?

የይሖዋ ምሥክሮች በጣም አስፈላጊ የሆነውን የኢየሱስን ሞት መታሰቢያ ሲያከብሩ እርስዎም እንዲገኙ ሞቅ ያለ ግብዣ ያቀርቡልዎታል። ይህ ዓመታዊ በዓል በመጽሐፍ ቅዱስ የጨረቃ ቀን አቆጣጠር መሠረት ኒሳን 14 ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ይከበራል። በዚህ ዓመት በዓሉ ሰኞ መጋቢት 24, 1999 (ሚያዝያ 2, 2007) ላይ ይውላል። በአካባቢዎ የሚኖሩ የይሖዋ ምሥክሮች ይህ በዓል እርስዎ በሚኖሩበት አካባቢ የሚከበርበትን ትክክለኛ ቦታና ሰዓት ይነግሩዎታል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ