የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • g 11/12 ገጽ 32
  • ልጆች ከወላጆቻቸው የሚፈልጉት ነገር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ልጆች ከወላጆቻቸው የሚፈልጉት ነገር
  • ንቁ!—2012
ንቁ!—2012
g 11/12 ገጽ 32

ልጆች ከወላጆቻቸው የሚፈልጉት ነገር

በዛሬው ጊዜ፣ ልጆች ለዓመፅና ሥነ ምግባርን ለሚሸረሽሩ ድርጊቶች በጣም ተጋልጠዋል። በመሆኑም በአሁኑ ጊዜ ትናንሽ ልጆች ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ በሥነ ምግባር ረገድ መለኮታዊ አመራር ያስፈልጋቸዋል። ታዲያ ወላጆች ልጆቻቸውን በማሠልጠን ረገድ ምን ሊረዳቸው ይችላል? በርካታ ወላጆች፣ መጽሐፍ ቅዱስ የሚሰጠው አመራርና የያዛቸው የሥነ ምግባር ደንቦች ጊዜ የማይሽራቸው እንደሆኑ ስለሚያምኑ በዚህ ረገድ የመጽሐፍ ቅዱስን መመሪያ ለመከተል መርጠዋል።

ወላጆች ልጆቻቸውን በማሠልጠን ረገድ እንዲሳካላቸው ለመርዳት፣ የይሖዋ ምሥክሮች ከታላቁ አስተማሪ ተማር የተባለውን መጽሐፍ አዘጋጅተዋል። መጽሐፉ ውስጥ ከሚገኙት 48 ምዕራፎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦ “ታዛዥነት ይጠብቅሃል፣” “ይቅር ማለት ያለብን ለምንድን ነው?” “መዋሸት የሌለብን ለምንድን ነው?” “ያለብንን ፍርሃት ለማሸነፍ የሚያስችል እርዳታ” እንዲሁም “ሥራ መሥራት የሚያስፈልገን ለምንድን ነው?”

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ