የርዕስ ገጽ/የአዘጋጆች ገጽ
“የሰላሙ መስፍን“ ሲገዛ በምድር ዙሪያ የሚገኝ ዋስትና ያለው ሕይወት
“የሰላሙ መስፍን” ሲገዛ በምድር ዙሪያ ዋስትና ያለው ሕይወት መኖሩ የተረጋገጠ ነገር ነው። ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ ስለ “ሰላሙ መስፍን”መወለድና ስለሚያከናውነው ሥራ በኢሳይያስ 9:6, 7 ላይ በተነገረው ትንቢት ለዚህ ማረጋገጫ ሰጥቶናል፤ ትንቢቱ እንዲህ ይላል፦ ‘ስሙም የሰላም መስፍን ተብሎ ይጠራል። በመንግሥቱ ላይ አለቅነቱ ይበዛል፣ ለሰላሙም ፍጻሜ የለውም። የይሖዋ ቅንዓት ይህን ያደርጋል።’የዚህ መጽሐፍ አንባቢያን “የሰላሙ መስፍን” በሚገዛበት ወቅት ለመኖር እንዴት መዘጋጀት እንደሚችሉ በዚህ መጽሐፍ ላይ ተብራርቷል።
—አዘጋጆቹ
በዚህ መጽሐፍ ላይ የሚገኙት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ከ1954 የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ የተወሰዱ ናቸው።