የርዕስ ገጽ/የአዘጋጆች ገጽ
ቅዱሳን መጻሕፍትን በየዕለቱ መመርመር—2019
የዓመት ጥቅስ “እኔ አምላክህ ነኝና አትጨነቅ።”—ኢሳይያስ 41:10
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። ጽሑፉ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.pr2711.com/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በጽሑፉ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው።
ኀዳር 2018 ታተመ
Amharic (es19-AM)
© 2018
WATCH TOWER BIBLE AND TRACT SOCIETY OF PENNSYLVANIA