የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • scl ገጽ 37
  • ምክንያታዊነት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ምክንያታዊነት
  • ጥቅሶች ለክርስቲያናዊ ሕይወት
ጥቅሶች ለክርስቲያናዊ ሕይወት
scl ገጽ 37

ምክንያታዊነት

ክርስቲያኖች ምክንያታዊ መሆን ያለባቸው ለምንድን ነው?

ፊልጵ 4:5፤ ቲቶ 3:2፤ ያዕ 3:17

በተጨማሪም 1ጢሞ 3:2, 3⁠ን ተመልከት

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ዘፍ 18:23-33—ይሖዋ በሰዶምና በገሞራ ላይ የሚያመጣውን ጥፋት በተመለከተ አብርሃም ያቀረበለትን ጥያቄዎች በሙሉ በትዕግሥት አዳምጦታል

    • ዘፍ 19:16-22, 30—ይሖዋ ሎጥን በምክንያታዊነት ይዞታል፤ ወደ ተራራማው አካባቢ ከመሸሽ ይልቅ ወደ ዞአር ለመሄድ ያቀረበውን ጥያቄ ተቀብሎታል

    • ማቴ 15:21-28—ኢየሱስ፣ አስደናቂ እምነት ያሳየችው ፊንቄያዊት ሴት የጠየቀችውን ነገር በማድረግ ምክንያታዊነት አሳይቷል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ