የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w96 3/15 ገጽ 32
  • ሊያመልጥዎ የማይገባ በዓል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሊያመልጥዎ የማይገባ በዓል
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
w96 3/15 ገጽ 32

ሊያመልጥዎ የማይገባ በዓል

“በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት” የሚመጣው ሰማያዊ አባታችን ከሆነው አምላክ ነው። (ያዕቆብ 1:17) አምላክ በኃጢአት ለወደቀው የሰው ዘር ከሰጣቸው ስጦታዎቸ ሁሉ የሚበልጠው በአንድያ ልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት ከኃጢአት እንድንላቀቅ ያደረገው ዝግጅት ነው። ኢየሱስ ቤዛ ሆኖ ለእኛ መሞቱ ገነት በምትሆነው ምድር ላይ የዘላለም ሕይወት የማግኘት አጋጣሚ ከፍቷል። በሉቃስ 22:19 ላይ የእርሱን ሞት እንድናስብ ታዘናል።

የይሖዋ ምሥክሮች የኢየሱስን ትእዛዝ በመከተል ይህንን በዓል አብረዋቸው እንዲያከብሩ ሞቅ ያለ ግብዣ ያቀርቡልዎታል። ይህ ዓመታዊ በዓል በመጽሐፍ ቅዱስ የጨረቃ ቀን አቆጣጠር ኒሳን 14 ማለትም ማክሰኞ ሚያዝያ 2 ቀን 1996 (መጋቢት 24 ቀን እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) ይከበራል። ቀኑን እንዳይረሱት ይመዝግቡት። በአካባቢዎ የሚገኙ የይሖዋ ምሥክሮች ስብሰባው የሚደረግበትን ትክክለኛ ቦታና ሰዓት ሊነግሩዎት ይችላሉ።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ