የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w04 3/15 ገጽ 32
  • ሊታሰብ የሚገባው ዕለት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሊታሰብ የሚገባው ዕለት
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
w04 3/15 ገጽ 32

ሊታሰብ የሚገባው ዕለት

ኢየሱስ ክርስቶስ በሞቱ ዋዜማ ምሽት ላይ ለሐዋርያቱ እርሾ ያልገባበት ቂጣና ቀይ የወይን ጠጅ ከሰጣቸው በኋላ እንዲበሉና እንዲጠጡ አዘዛቸው። ከዚያም “ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት” አላቸው።—ሉቃስ 22:19

በዚህ ዓመት ይህ ክንውን እሑድ ሚያዝያ 4 (እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር መጋቢት 26,1996) ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ይከበራል። በዚህ ምሽት በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የይሖዋ ምሥክሮች ኢየሱስ ባዘዛቸው መሠረት የሞቱን መታሰቢያ በዓል ለማክበር ይሰበሰባሉ። እርስዎም አብረዋቸው እንዲገኙ ሞቅ ያለ ግብዣ እናቀርብልዎታለን። ይህ ልዩ ስብሰባ የሚደረግበትን ቦታና ሰዓት እባክዎ በአቅራቢያዎ ከሚገኙት የይሖዋ ምሥክሮች ጠይቀው ይረዱ።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ