የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w14 3/1 ገጽ 6
  • ሊያመልጥህ የማይገባ ልዩ በዓል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሊያመልጥህ የማይገባ ልዩ በዓል
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የኢየሱስ ሞት መታሰቢያ ይከበራል—መቼና የት?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • የጌታ እራት ለአንተ ትልቅ ትርጉም አለው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • የመታሰቢያ በዓል (የጌታ ራት)
    ከቅዱሳን ጽሑፎች እየጠቀሱ ማመራመር
  • የኢየሱስን ሞት መታሰቢያ ማክበር ያለብን እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
w14 3/1 ገጽ 6
ኢየሱስ ወደ መታሰቢያው በዓል እንድትመጣ እጁን ዘርግቶ ሲጋብዝህ
ኢየሱስ ወደ መታሰቢያው በዓል እንድትመጣ እጁን ዘርግቶ ሲጋብዝህ

የሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ | አምላክ ምን አድርጎልሃል?

ሊያመልጥህ የማይገባ ልዩ በዓል

ኢየሱስ ሕይወቱን አሳልፎ ከመስጠቱ በፊት በነበረው ምሽት ታማኝ ተከታዮቹን እሱ ያቀረበውን መሥዋዕት መታሰቢያ አድርገው እንዲያከብሩ አዝዟቸዋል። ያልቦካ ቂጣውንና ቀዩን የወይን ጠጅ ለሐዋርያቱ በማቅረብ የጌታ ራት እየተባለ የሚጠራውን በዓል ካቋቋመ በኋላ “ይህን ሁልጊዜ ለመታሰቢያዬ አድርጉት” በማለት አዘዛቸው።—ሉቃስ 22:19

በመላው ዓለም ያሉ የይሖዋ ምሥክሮች በየዓመቱ የኢየሱስን ሞት መታሰቢያ ለማክበር ይሰበሰባሉ። በ2014 መታሰቢያ በዓሉ የሚውለው ሰኞ፣ ሚያዝያ 6 ቀን 2006 ዓ.ም. (ሚያዝያ 14, 2014) ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ነው።

በዚህ ዕለት በምናደርገው ስብሰባ ላይ እንድትገኝ በአክብሮት ተጋብዘሃል፤ በስብሰባው ላይ የኢየሱስ መሥዋዕታዊ ሞት ስላለው ትልቅ ትርጉም ተጨማሪ ማብራሪያ ይሰጣል። በዚህ በዓል ላይ ለመገኘት ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም። ሙዳየ ምፅዋትም አይዞርም። ይህን መጽሔት የሰጠህ ሰው የመታሰቢያው በዓል በአካባቢህ የሚከበርበትን ሰዓትና ቦታ ሊነግርህ ይችላል፤ አለዚያም jw.org/am የተባለውን ድረ ገጽ ተመልከት። እባክህ ቀኑን በማስታወሻህ ላይ አስፍር፤ በዚህ ዕለት እንደምትገኝ ተስፋ እናደርጋለን።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ