የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w16 ሐምሌ ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
w16 ሐምሌ ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

3 ራሳቸውን በፈቃደኝነት አቅርበዋል—ጋና

ከነሐሴ 29, 2016–መስከረም 4, 2016 ባለው ሳምንት

7 ቁሳዊ ነገሮችን ሳይሆን የአምላክን መንግሥት ፈልጉ

ኢየሱስ ቁሳዊ ነገሮችን ከመፈለግ ይልቅ ‘ከሁሉ አስቀድመን የአምላክን መንግሥት’ እንድንፈልግ አስተምሮናል። ይበልጥ አስፈላጊ ለሆኑት መንፈሳዊ እንቅስቃሴዎች ትኩረት መስጠት እንድንችል ከፍቅረ ንዋይ ወጥመድ ራሳችንን መጠበቅና ኑሯችንን ቀላል ማድረግ የምንችለው እንዴት ነው? ኢየሱስ በተራራ ስብከቱ ወቅት ከተናገረው ሐሳብ ውስጥ በማቴዎስ 6:25-34 ላይ የሚገኘውን የሚያበረታታ ነጥብ እስቲ እንመልከት።

ከመስከረም 5-11, 2016 ባለው ሳምንት

13 ‘ምንጊዜም ነቅተን መጠበቅ’ ያለብን ለምንድን ነው?

በመጨረሻው ዘመን የምንኖር ክርስቲያኖች፣ ኢየሱስ “ምንጊዜም ነቅታችሁ ጠብቁ” በማለት የሰጠውን ምክር በቁም ነገር ልንመለከተው ይገባል። (ማቴ. 24:42) ይህን ለማድረግ ደግሞ ኢየሱስ የሚመጣበትን ጊዜ ነቅተን ከመጠበቅ ሊያዘናጉን የሚችሉ ነገሮችን ማስወገድ ይኖርብናል። ይህ የጥናት ርዕስ ሊያዘናጉን የሚችሉ ነገሮችን እንዴት ማስወገድ እንደምንችል ያብራራል።

18 “አትፍራ። እረዳሃለሁ”

ከመስከረም 12-18, 2016 ባለው ሳምንት

21 ከአምላክ ለተቀበልነው ጸጋ አመስጋኝ መሆን

ከመስከረም 19-25, 2016 ባለው ሳምንት

26 ስለ አምላክ ጸጋ የሚገልጸውን ምሥራች አውጁ

እነዚህ ሁለት የጥናት ርዕሶች፣ ይሖዋ ካሳየን ጸጋ የምናገኛቸውን በርካታ ጥቅሞች ያብራራሉ። በተጨማሪም ይሖዋ ላሳየን ፍቅር ያለን አመስጋኝነት፣ ሌሎችም ከይሖዋ ጸጋ መጠቀም የሚችሉበትን መንገድ እንድንነግራቸው ሊያነሳሳን የሚገባው ለምን እንደሆነ እንመለከታለን።

31 የአንባቢያን ጥያቄዎች

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ