የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w17 ነሐሴ ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
w17 ነሐሴ ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

ከመስከረም 25, 2017–ጥቅምት 1, 2017 ባለው ሳምንት

3 በትዕግሥት ለመጠበቅ ፈቃደኛ ናችሁ?

ከጥቅምት 2-8, 2017 ባለው ሳምንት

8 “ከመረዳት ችሎታ ሁሉ በላይ የሆነው የአምላክ ሰላም”

የመጀመሪያው ርዕስ ይሖዋን በትዕግሥት ለመጠበቅ ፈቃደኞች መሆን ያለብን ለምን እንደሆነ ያብራራል። በተጨማሪም በጥንት ዘመን የኖሩ ታማኝ ወንዶችና ሴቶች የተዉት ምሳሌ በትዕግሥት መጠበቅ እንድንችል የሚረዳን እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን። ሁለተኛው ርዕስ ደግሞ ይሖዋ ጨርሶ ያልገመትነውን ነገር በማከናወን ያልተጠበቁ ነገሮችን የሚያደርገው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። ይህን መመርመራችን በእሱ ላይ ያለንን እምነት እንድናጠናክርና ለእኛ ሲል እርምጃ የሚወስድበትን ጊዜ በትዕግሥት እንድንጠብቅ ይረዳናል።

13 የሕይወት ታሪክ​—ፈተናዎችን በጽናት መቋቋም በረከት ያስገኛል

ከጥቅምት 9-15, 2017 ባለው ሳምንት

17 መጥፎ ልማዶችን ማስወገድና እንዳያገረሹብን መከላከል

ከጥቅምት 16-22, 2017 ባለው ሳምንት

22 አዲሱን ስብዕና መልበስና እንደለበስን መቀጠል

የመጀመሪያው ርዕስ አሮጌውን ስብዕና ገፎ መጣል ሲባል ምን ማለት እንደሆነና እንዲህ ማድረጋችን አጣዳፊ የሆነው ለምን እንደሆነ ያብራራል። በተጨማሪም መጥፎ ልማዶች እንዳያገረሹብን መከላከል የምንችለው እንዴት እንደሆነ ይገልጻል። በሁለተኛው ርዕስ ላይ ደግሞ የአዲሱ ስብዕና ክፍል የሆኑ አንዳንድ ባሕርያት የትኞቹ እንደሆኑና እነዚህን ባሕርያት በሕይወታችንና በአገልግሎታችን ማንጸባረቅ የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን።

27 ፍቅር—ውድ የሆነ ባሕርይ

30 ከታሪክ ማኅደራችን

32 የአንባቢያን ጥያቄዎች

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ