የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w17 ታኅሣሥ ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
w17 ታኅሣሥ ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

ከጥር 29, 2018–የካቲት 4, 2018 ባለው ሳምንት

3 “በትንሣኤ እንደሚነሳ አውቃለሁ”

ከየካቲት 5-11, 2018 ባለው ሳምንት

8 “በአምላክ ተስፋ አደርጋለሁ”

ክርስቲያኖች፣ ትንሣኤ እንደሚኖር እንዲተማመኑ ያደረጓቸው ቀደም ባሉት ዘመናት የተፈጸሙት የትኞቹ ተአምራት ናቸው? እነዚያ ክንውኖችና ሌሎች የአምላክ ታማኝ አገልጋዮች የነበራቸው የመተማመን ስሜት፣ ተስፋችን እውን ሆኖ እንዲታየን የሚረዱን እንዴት ነው? እነዚህ የጥናት ርዕሶች በትንሣኤ ላይ ያለህን እምነት ያጠናክሩልሃል።

13 ታስታውሳለህ?

14 የአንባቢያን ጥያቄዎች

16 የአንባቢያን ጥያቄዎች

ከየካቲት 12-18, 2018 ባለው ሳምንት

18 ወላጆች—“ለመዳን የሚያበቃ ጥበብ” እንዲያገኙ ልጆቻችሁን እርዷቸው

ከየካቲት 19-25, 2018 ባለው ሳምንት

23 ወጣቶች—“የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ ለማድረስ ተግታችሁ ሥሩ”

በየዓመቱ ከሚጠመቁት በሺዎች የሚቆጠሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች መካከል በአሥራዎቹ ዕድሜ የሚገኙ ወጣቶች ብሎም ልጆች ይገኙበታል። ጥምቀት የተለያዩ በረከቶችን ለማግኘት በር የሚከፍት እርምጃ ቢሆንም የሚያስከትለው ኃላፊነትም አለ። ወላጆች፣ ልጆቻችሁ እድገት አድርገው እንዲጠመቁ መርዳት የምትችሉት እንዴት ነው? የተጠመቃችሁ አሊያም ለመጠመቅ እያሰባችሁ ያላችሁ ወጣቶችስ ከይሖዋ ጋር ያላችሁን ዝምድና ማጠናከር የምትችሉት እንዴት ነው?

28 የሕይወት ታሪክ​—ሁሉን ነገር ትቶ ጌታን መከተል

32 የ2017 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ