JW.ORG ላይ የወጡ ርዕሶች
በእምነታቸው ምሰሏቸው
ኤልያስ በታማኝነት በመጽናት ስለተወው ምሳሌ መመርመራችን እኛም አስቸጋሪ በሆኑ ወቅቶች እምነታችንን እንድናጠናክር ይረዳናል።
(የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > በአምላክ ማመን በሚለው ሥር ይገኛል።)
መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል
የወንጀለኞች ቡድን አባል የነበረ አንድ ግለሰብ፣ ያደረገው ለውጥ መጽሐፍ ቅዱስ ያለውን የሰዎችን ሕይወት የመለወጥ ኃይል የሚያሳይ ማስረጃ እንደሆነ ይሰማዋል። ይህ ሰው በአሁኑ ወቅት ከአምላክ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት መሥርቷል።
(የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > ሰላም እና ደስታ በሚለው ሥር ይገኛል።)