የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 መጋቢት ገጽ 2
  • ከመጋቢት 5-11

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከመጋቢት 5-11
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 መጋቢት ገጽ 2

ከመጋቢት 5-11

ማቴዎስ 20-21

  • መዝሙር 76 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ከመካከላችሁ ታላቅ መሆን የሚፈልግ ሁሉ አገልጋያችሁ ሊሆን ይገባል”፦ (10 ደቂቃ)

    • ማቴ 20:3—ኩሩ የነበሩት ጸሐፍትና ፈሪሳውያን “በገበያ ቦታ” ሰዎች ትኩረት እንዲሰጧቸውና እጅ እንዲነሷቸው ይፈልጉ ነበር (“የገበያ ቦታ” ሚዲያ​—⁠ማቴ 20:3፣ nwtsty)

    • ማቴ 20:20, 21—ሁለት ሐዋርያት ሥልጣንና የክብር ቦታ እንዲሰጣቸው ጠይቀው ነበር (“የዘብዴዎስ ሚስት፣” “አንዱን በቀኝህ አንዱን ደግሞ በግራህ” ለጥናት የሚረዱ መረጃዎች​—⁠ማቴ 20:20, 21፣ nwtsty)

    • ማቴ 20:25-28—ኢየሱስ ተከታዮቹ ትሑት አገልጋዮች ሊሆኑ እንደሚገባ ገልጿል (“አገልጋያችሁ” ለጥናት የሚረዳ መረጃ​—⁠ማቴ 20:26፣ nwtsty)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ማቴ 21:9—ሕዝቡ “የዳዊትን ልጅ እንድታድነው እንለምንሃለን!” እያለ ሲጮኽ ምን ማለቱ ነው? (“እንድታድነው እንለምንሃለን፣” “የዳዊትን ልጅ” ለጥናት የሚረዱ መረጃዎች​—⁠ማቴ 21:9፣ nwtsty)

    • ማቴ 21:18, 19—ኢየሱስ የበለስ ዛፏ እንድትደርቅ ያደረገው ለምንድን ነው? (jy ገጽ 244 አን. 4-6)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ማቴ 20:1-19

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር—ቪዲዮ፦ (4 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።

  • የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) lv ገጽ 36-37 አን. 3-4

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 99

  • ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት፦ (5 ደቂቃ)

  • ድርጅቱ ያከናወናቸው ነገሮች፦ (10 ደቂቃ) ለመጋቢት ወር የተዘጋጀውን ድርጅቱ ያከናወናቸው ነገሮች የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 2

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 137 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ