የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ነሐሴ ገጽ 4
  • ከነሐሴ 13-19

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከነሐሴ 13-19
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ነሐሴ ገጽ 4

ከነሐሴ 13-19

ሉቃስ 19-20

  • መዝሙር 84 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ከአሥሩ ምናን ምሳሌ ምን ትምህርት እናገኛለን?”፦ (10 ደቂቃ)

    • ሉቃስ 19:12, 13—“አንድ መስፍን” እስኪመለስ ድረስ እንዲነግዱ ለባሪያዎቹ ነግሯቸው ሄደ (jy ገጽ 232 አን. 2-4)

    • ሉቃስ 19:16-19—ታማኞቹ ባሪያዎች የተለያየ ችሎታ የነበራቸው ቢሆንም እያንዳንዳቸው ሽልማት ተቀብለዋል (jy ገጽ 232 አን. 7)

    • ሉቃስ 19:20-24—ምንም ሥራ ያልሠራው ክፉ ባሪያ ኪሳራ ደርሶበታል (jy ገጽ 233 አን. 1)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ሉቃስ 19:43—ኢየሱስ የተናገራቸው ቃላት ፍጻሜያቸውን ያገኙት እንዴት ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ሉቃስ 20:38—ኢየሱስ የተናገረው ሐሳብ በትንሣኤ ላይ ያለንን እምነት የሚያጠናክረው እንዴት ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሉቃስ 19:11-27

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።

  • የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።

  • ንግግር፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w14 8/15 29-30—ጭብጥ፦ ኢየሱስ በሉቃስ 20:34-36 ላይ እየተናገረ የነበረው ስለ ምድራዊ ትንሣኤ ነው?

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 83

  • “በአገልግሎት ረገድ ክህሎታችንን ማዳበር—JW.ORGን መጠቀም”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 24

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 58 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ