የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 መስከረም ገጽ 6
  • ከመስከረም 24-30

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከመስከረም 24-30
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 መስከረም ገጽ 6

ከመስከረም 24-30

ዮሐንስ 7-8

  • መዝሙር 12 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ኢየሱስ አባቱ እንዲከበር አድርጓል”፦ (10 ደቂቃ)

    • ዮሐ 7:15-18—ኢየሱስ ባስተማረው ትምህርት የተነሳ ሰዎች ሲያደንቁት የትምህርቱ ምንጭ ይሖዋ እንደሆነ ተናግሯል (cf ገጽ 100-101 አን. 5-6)

    • ዮሐ 7:28, 29—ኢየሱስ የአምላክ ተወካይ ሆኖ እንደተላከ በመናገር ለይሖዋ እንደሚገዛ አሳይቷል

    • ዮሐ 8:29—ኢየሱስ ሁልጊዜ ይሖዋን ደስ የሚያሰኘውን ነገር እንደሚያደርግ ለአድማጮቹ ተናግሯል (w11 3/15 11 አን. 19)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ዮሐ 7:8-10—ኢየሱስ የማያምኑ ሥጋዊ ወንድሞቹን እየዋሻቸው ነበር? (w07 2/1 6 አን. 4)

    • ዮሐ 8:58—የዚህን ጥቅስ የመጨረሻ ክፍል “እኔ ነኝ” ብሎ ከመተርጎም ይልቅ “እኔ ነበርኩ” ብሎ ለመተርጎም የሚያበቃ ምን መሠረት አለ? እንዲህ ተብሎ መተርጎሙ አስፈላጊ የሆነውስ ለምንድን ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ዮሐ 8:31-47

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም ግለሰቡ በስብሰባ ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።

  • ሦስተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመረጥከውን ጥቅስ ተጠቀም፤ ከዚያም አንድ የማስጠኛ ጽሑፍ አበርክት።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) lv ገጽ 9-10 አን. 10-11

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 103

  • “እንደ ክርስቶስ ትሑቶችና ልካችሁን የምታውቁ ሁኑ”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። እያንዳንዱን ቪዲዮ አጫውት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 30

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 5 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ