የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb21 ኅዳር ገጽ 8
  • ከኅዳር 29–ታኅሣሥ 5, 2021

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከኅዳር 29–ታኅሣሥ 5, 2021
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
mwb21 ኅዳር ገጽ 8

ከኅዳር 29–ታኅሣሥ 5

መሳፍንት 4–5

  • መዝሙር 137 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ይሖዋ ሁለት ሴቶችን ተጠቅሞ ሕዝቡን አዳነ”፦ (10 ደቂቃ)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)

    • መሳ 5:20—ከዋክብት ከሰማይ ሆነው ለባርቅ የተዋጉለት እንዴት ነው? (w05 1/15 25 አን. 5)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) መሳ 4:1-16 (th ጥናት 10)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር፦ (3 ደቂቃ) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም መጠበቂያ ግንብ ቁጥር 2 2021⁠ን አበርክት። (th ጥናት 1)

  • ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም ለዘላለም በደስታ ኑር! የተባለውን ብሮሹር አበርክት። (th ጥናት 4)

  • ንግግር፦ (5 ደቂቃ) w06 3/1 28-29—ጭብጥ፦ ‘ሴቶች በጉባኤ ውስጥ ዝም ማለት’ የሚጠበቅባቸው ከምን አንጻር ነው?—1ቆሮ 14:34 (th ጥናት 14)

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 84

  • “እህቶች ተጨማሪ ነገር ለማከናወን መጣጣር የሚችሉት እንዴት ነው?”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ‘በጌታ ሆነው በትጋት የሚሠሩ ሴቶች’ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) rr ምዕ. 16 አን. 14-20፣ ሣጥን 16ለ

  • የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 27 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ