የጥናት እትም
ጥር 2020
ከመጋቢት 2–ሚያዝያ 5, 2020 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2019 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
የ2020 የዓመት ጥቅስ፦
‘ሂዱና ከሁሉም ብሔራት ሰዎችን እያጠመቃችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው።’—ማቴ. 28:19
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
ኢየሱስ ከሞት ከተነሳ በኋላ ከሐዋርያቱና ከሌሎች ደቀ መዛሙርቱ ጋር በገሊላ ሲገናኝ “ሂዱና . . . ሰዎችን ደቀ መዛሙርት አድርጉ” የሚል መመሪያ ሰጥቷቸዋል (የጥናት ርዕስ 1 ከአንቀጽ 3-4ን ተመልከት)