መጸለይ የሚያስፈልገን ለምንድን ነው?
© 2020 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት። ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። መጽሔቱ የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ይህ መጽሔት ማለትም መጠበቂያ ግንብ፣ የአጽናፈ ዓለም ገዢ የሆነውን ይሖዋ አምላክን ከፍ ከፍ ያደርጋል። በሰማይ ያለው የአምላክ መንግሥት በቅርቡ ክፋትን ሁሉ በማጥፋት ምድርን ወደ ገነትነት እንደሚለውጥ የሚገልጸውን ምሥራች በማብሰር ሰዎችን ያጽናናል። እኛ የዘላለም ሕይወት እንድናገኝ ሲል በሞተውና በአሁኑ ጊዜ የአምላክ መንግሥት ንጉሥ ሆኖ በመግዛት ላይ በሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ እምነት እንዲኖረን ያበረታታል። ይህ መጽሔት ከ1879 ጀምሮ ያለማቋረጥ ሲታተም የቆየ ሲሆን ከፖለቲካ ጉዳዮች ነፃ ነው። ትምህርቱ ሙሉ በሙሉ የተመሠረተው በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ነው።