የጥናት እትም
ጥር 2022
ከየካቲት 28–ሚያዝያ 3, 2022 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2021 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
የ2022 የዓመት ጥቅስ፦
“ይሖዋን የሚሹ . . . መልካም ነገር አይጎድልባቸውም።”—መዝ. 34:10
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
በታላቁ መከራ ወቅት የማጎጉ ጎግ ሠራዊት ቤታችን መጥተው ጥቃት ይሰነዝሩብን ይሆናል። ሆኖም ኢየሱስና መላእክቱ ይህን እንደሚመለከቱና ጥበቃ እንደሚያደርጉልን መተማመን እንችላለን (የጥናት ርዕስ 1 አንቀጽ 13ን ተመልከት)