የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w23 ታኅሣሥ ገጽ 1-32
  • የጥናት እትም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የጥናት እትም
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
w23 ታኅሣሥ ገጽ 1-32
አንዲት ወጣት እህትና አንድ ወጣት ወንድም ወደ ክርስቲያናዊ ጉልምስና ለመድረስ ሲጣጣሩ። እህት መጽሐፍ ቅዱስ ይዛ ታሰላስላለች፤ ወንድም ደግሞ በመስክ አገልግሎት እየተካፈለ ነው። ሥዕሎች፦ የጎለመሱ ወጣት እህቶችና ወንድሞች በቲኦክራሲያዊ እንቅስቃሴዎች ሲካፈሉ። 1. አንዲት እህት በቤቴል የመመገቢያ አዳራሽ ውስጥ ሳህን ስታቀራርብ። 2. ሁለት እህቶች በመስክ አገልግሎት ላይ ለአንዲት ሴት ጥቅስ ሲያነቡ። 3. አንዲት እህት በዕድሜ ከገፋች እህት ጋር በጋሪ ምሥክርነት ስትካፈል። 4. አንድ ወንድም ለአንድ አረጋዊ ወንድም የታብሌት አጠቃቀም ሲያሳየው። 5. አንድ ወንድም አትራኖስ ፊት ቆሞ በጉባኤ ስብሰባ ላይ መጽሐፍ ቅዱስ ሲያነብ። 6. አንድ ወንድም በቲኦክራሲያዊ የግንባታ ፕሮጀክት ላይ የኤሌክትሪክ መጋዝ ሲጠቀም።

የጥናት እትም

ታኅሣሥ 2023

ከየካቲት 5–መጋቢት 3, 2024 የሚጠኑ ርዕሶች

© 2023 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.org​ን ተመልከት።

ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።

ሽፋኑ፦

ከቅዱሳን መጻሕፍት የተማሩና የተማሩትን ነገር በሥራ ላይ ያዋሉ በርካታ ወጣት ሴቶችና ወንዶች የጎለመሱ ክርስቲያኖች መሆን ችለዋል (የጥናት ርዕስ 52 አንቀጽ 21 እና የጥናት ርዕስ 53 አንቀጽ 19-20)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ