የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w24 መስከረም ገጽ 32
  • አእምሮህን ክፍት አድርገህ አጥና

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አእምሮህን ክፍት አድርገህ አጥና
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2024
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ሕዝቡን ይንከባከባል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ከይሖዋ ዝግጅቶች ሙሉ በሙሉ ተጠቀሙ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • ጥናት በረከት ያስገኛል
    በቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት ከሚሰጠው ሥልጠና ተጠቀም
  • የነገሥታትን ምሳሌ ተከተል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2024
w24 መስከረም ገጽ 32

ለጥናት የሚረዱ ሐሳቦች

አእምሮህን ክፍት አድርገህ አጥና

ለማጥናት ስንዘጋጅ ከጥናቱ አገኛለሁ ብለን የምንጠብቀው ትምህርት ይኖራል። ይሁንና ይሖዋ ከጠበቅነው የተለየ ነገር ሊያስተምረን እንደሚችል መዘንጋት የለብንም። ታዲያ አእምሯችንን ክፍት አድርገን ማጥናት የምንችለው እንዴት ነው?

ጥበብ ለማግኘት ጸልይ። ይሖዋ ዛሬ ሊያስተምርህ የፈለገውን ነገር ለማስተዋል እንዲረዳህ ጸልይ። (ያዕ. 1:5) ቀደም ሲል በምታውቀው ነገር ብቻ ረክተህ አትቀመጥ።—ምሳሌ 3:5, 6

መጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ኃይል እንዳለው አስታውስ። “የአምላክ ቃል ሕያው . . . ነው።” (ዕብ. 4:12) “ሕያው” የሆነው የአምላክ ቃል ባነበብነው ቁጥር በተለያየ መንገድ ሊቀርጸን ይችላል፤ ከእኛ የሚጠበቀው በምናነብበት ወቅት ቃሉ ለሚያስተምረን ነገር አእምሯችንን ክፍት ማድረግ ነው።

በይሖዋ ማዕድ ላይ ለቀረበው ነገር በሙሉ አድናቆት ይኑርህ። እሱ የሚያቀርብልን መንፈሳዊ ምግብ ‘ምርጥ ምግቦች እንደሚገኙበት ታላቅ ግብዣ’ ነው። (ኢሳ. 25:6) አልወደውም በሚል አንዳንድ ‘ምግቦችን’ እንዳትተው ተጠንቀቅ። እንዲህ ካደረግክ፣ አምላክ ከሚያቀርበው ምግብ መጠቀም ብቻ ሳይሆን ከልብህ መደሰትም ትችላለህ!

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ