የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w25 ታኅሣሥ ገጽ 32
  • በይሖዋ የማዳን ኃይል ላይ ያለህን እምነት አጠናክር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በይሖዋ የማዳን ኃይል ላይ ያለህን እምነት አጠናክር
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2025
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በፍጹም ልባችሁ በይሖዋ ታመኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • መታመኛችን ይሖዋ ሊሆን ይገባል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • በይሖዋ ላይ ያለህን እምነት አጠናክር
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • ወንድሞቻችሁን ማመን ትችላላችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2022
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2025
w25 ታኅሣሥ ገጽ 32

የጥናት ፕሮጀክት

በይሖዋ የማዳን ኃይል ላይ ያለህን እምነት አጠናክር

ዘኁልቁ 13:25–14:4ን አንብብ፤ ከዚያም እስራኤላውያን በይሖዋ ሳይታመኑ የቀሩት እንዴት እንደሆነ ልብ በል።

አውዱን መርምር። ከግብፅ የወጡት እስራኤላውያን ይሖዋ እነሱን የማዳን ችሎታ እንዳለው መተማመን የነበረባቸው ለምንድን ነው? (መዝ. 78:12-16, 43-53) በይሖዋ ላይ የነበራቸውን እምነት እንዲያጡ ያደረጋቸው ምንድን ነው? (ዘዳ. 1:26-28) ኢያሱና ካሌብ በይሖዋ እንደሚታመኑ ያሳዩት እንዴት ነው?—ዘኁ. 14:6-9

በጥልቀት ምርምር አድርግ። እስራኤላውያን በይሖዋ ላይ ያላቸውን እምነት ለማሳደግ ምን ማድረግ ይችሉ ነበር? (መዝ. 9:10፤ 22:4፤ 78:11) በይሖዋ በመታመንና እሱን በማክበር መካከል ምን ግንኙነት አለ?—ዘኁ. 14:11

ትምህርቱን ለማስተዋል ሞክር። ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦

  • ‘ሙሉ በሙሉ በይሖዋ መታመን የሚከብደኝ በምን ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ነው?’

  • ‘አሁንም ሆነ ወደፊት በይሖዋ ይበልጥ መታመን የምችለው እንዴት ነው?’

  • ‘ታላቁ መከራ ሲቃረብ ስለ ምን ነገር እርግጠኛ መሆን እችላለሁ?’—ሉቃስ 21:25-28

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ