የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 82
  • እንደ ክርስቶስ ገር መሆን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እንደ ክርስቶስ ገር መሆን
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እንደ ክርስቶስ ገር መሆን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የዋሆች ምንኛ ደስተኞች ናቸው!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • የዋህነትን በመፈለግ ይሖዋን ደስ አሰኙ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
  • ማቴዎስ 11:28-30—“ወደ እኔ ኑ፣ እኔም አሳርፋችኋለሁ”
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 82

መዝሙር 82

እንደ ክርስቶስ ገር መሆን

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 11:28-30)

1. ከሁሉ ’ሚበልጥ ሰው ነበር ክርስቶስ፤

ኩራት፣ በምኞት የማይወቀስ።

ባምላክ ዓላማ ውስጥ ልዩ ቦታ ’ለው፤

ያም ሆኖ ምንጊዜም ልቡ ትሑት ነው።

2. ቀርቧል ግብዣው ሸክም ለከበዳችሁ፤

ልዝብ ቀንበሩን ሊሸከም አብሯችሁ።

መንግሥቱን ማስቀደም እረፍት ያስገኛል፤

ጌታችን ገር ነው፤ ትሑት ሰው ይወዳል።

3. ጌታ “ወንድማማች ናችሁ” ብሎናል፤

ለመብለጥ ሳይሆን እንጣር ለማገልገል።

ገሮችና ትሑታን ዋጋ ’ላቸው፤

አምላክ ቃል ገብቷል ምድርን ሊያወርሳቸው።

(በተጨማሪም ማቴ. 5:5፤ 23:8⁠ን፣ ምሳሌ 3:34⁠ን እና ሮም 12:16⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ