የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 59
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ፍቅራዊ ግብዣ፦ ‘ልጄ ሆይ፣ ጥበበኛ ሁን’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ፍቅራዊ ግብዣ፦ “ልጄ ሆይ፣ ጠቢብ ሁን”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 59

መዝሙር 59

ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 16:24)

1. የሰማዩ አባት ወደ ልጁ ሳበን፤

የ’የሱስ ተከታዮች ሆንን።

ከአምላክ ታላቅ ዙፋን፣

ፈንጥቋል የ’ውነት ብርሃን።

እምነታችን ጠንክሯል፤

ራሳችንንም ክደናል።

(አዝማች)

ወደን ላምላክ ራሳችንን ወስነናል፤

ንብረቱ መሆን ደስታ ይሰጣል።

2. አምላካችንን ዘላለም ለማገልገል፣

በጸሎት ለሱ ቃል ገብተናል።

ወደር የለውም ደስታው፣

ውስጣዊ እርካታ ’ለው፣

ምሥራቹን ስንሰብክ፣

በሱ ስምም ስንታወቅ።

(አዝማች)

ወደን ላምላክ ራሳችንን ወስነናል፤

ንብረቱ መሆን ደስታ ይሰጣል።

(በተጨማሪም መዝ. 43:3፤ 107:22⁠ን እና ዮሐ. 6:44⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ