የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 124
  • በእንግድነት ተቀበሏቸው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በእንግድነት ተቀበሏቸው
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እንግዳ ተቀባይ ሁኑ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “እንግዶችን ለመቀበል ትጉ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • እንግዳ ተቀባይነት—በጣም አስፈላጊ የሆነ ባሕርይ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • እንግዳ ተቀባይ በመሆን ለሌሎች “ጥሩ ነገር” አካፍሉ (ማቴ. 12:35ሀ)
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 124

መዝሙር 124

በእንግድነት ተቀበሏቸው

በወረቀት የሚታተመው

(የሐዋርያት ሥራ 17:7)

1. እንግዳ ተቀባይ ነው ይሖዋ ’ምላክ፤

ለሁሉም ያስባል፣ ማዳላት አያውቅ።

ዝናብና ፀሐይ ለሁሉም ይሰጣል፤

ልብንም

በደስታ ይሞላል።

ለተቸገረ ሰው ጥሩዎች ስንሆን፣

ይሖዋ አምላክን እንመስለዋለን።

ለሌሎች ልባዊ ደግነት ካሳየን፣

ካምላክ ወሮታ ’ናገኛለን።

2. የተቸገረን አይተን መርዳታችን፣

ይችላል ውጤቱ ያማረ ሊሆን።

ባናውቃቸው እንኳ እንቀበላቸው፤

በችግር ጊዜ እንርዳቸው።

ልክ እንደ ሊዲያ ‘ቤቴ ኑ’ እንበል፤

ቤታችን ’ሚመጣ ሰው

እፎይ ይበል።

ይሖዋ እንደሱ ደጎች የሆኑትን፣

የትም ቢሆኑ ያያቸዋል።

(በተጨማሪም ሥራ 16:14, 15⁠ን፣ ሮም 12:13⁠ን፣ 1 ጢሞ. 3:2⁠ን፣ ዕብ. 13:2⁠ን እና 1 ጴጥ. 4:9⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ