የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mb ትምህርት 3
  • ትምህርት 3

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ትምህርት 3
  • መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መጽሐፍ ቅዱስን መማሪያዬ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • “እነሆኝ! እኔን ላከኝ!”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
mb ትምህርት 3

ትምህርት 3

በወረቀት የሚታተመው

1 ጴጥሮስ 3:8

ዳዊት ጓደኛው እንደታመመ አወቀ።

ከዚያም እንዲህ አለ፦ “በጣም ደስ እንዲለው፣

ደብዳቤ ጽፋለሁ፤ ከዚያም ቤቱ ሄጄ፣ ራሴ ሰጠዋለሁ!”

ለጓደኛህ ጥሩ ነገር ካደረክ ሁለታችሁም ትደሰታላችሁ!

ለወላጆች የተሰጠ መመሪያ

ለልጃችሁ አንብቡለት፦

1 ጴጥሮስ 3:8

ልጃችሁ የሚከተሉትን ነገሮች እንዲያመለክት አድርጉ፦

ቤት ጠረጴዛ ዳዊት

ፀሐይ ወፍ ዛፍ

ልጃችሁን ጠይቁት፦

የምታውቀው የታመመ ሰው አለ?

ታዲያ ደስ እንዲለው ምን እናድርግለት?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ