የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 94-95
  • የክፍል 7 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 7 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ዳዊት እና ሳኦል
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ዳዊት መሸሽ የነበረበት ለምንድን ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • 1 ሳሙኤል የመጽሐፉ ይዘት
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ዳዊት ነገሠ
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 94-95
ዳዊት በጎቹን ከድብ ሲከላከል

የክፍል 7 ማስተዋወቂያ

ይህ ክፍል የንጉሥ ሳኦልንና የንጉሥ ዳዊትን የሕይወት ታሪክ የያዘ ሲሆን ወደ 80 በሚጠጉ ዓመታት ውስጥ የተከናወኑ ነገሮችን ያወሳል። ሳኦል መጀመሪያ ላይ ትሑትና አምላክን የሚፈራ ሰው ነበር፤ ከጊዜ በኋላ ግን የአምላክን መመሪያ ለመቀበል ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። በዚህም የተነሳ ይሖዋ ሳኦልን ተወው፤ ከዚያም ዳዊትን የእስራኤል ንጉሥ አድርጎ እንዲቀባው ሳሙኤልን አዘዘው። ሳኦል በቅናት ተነሳስቶ ዳዊትን ለመግደል በተደጋጋሚ ቢሞክርም ዳዊት ለመበቀል አልሞከረም። የሳኦል ልጅ ዮናታን፣ ይሖዋ የመረጠው ዳዊትን እንደሆነ ስለተገነዘበ ለዳዊት ታማኝ ሆኗል። ዳዊት ከባድ ኃጢአት የሠራባቸው ጊዜያት ቢኖሩም ምንጊዜም የይሖዋን ተግሣጽ ለመቀበል ፈቃደኛ ነበር። ወላጅ ከሆንክ፣ ልጅህ የይሖዋን ዝግጅቶች መደገፍ ያለውን ጥቅም እንዲገነዘብ እርዳው።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ይሖዋ ከምንም በላይ ከእኛ የሚፈልገው በፍቅር ተነሳስተን እንድንታዘዘው ነው

  • አትበቀል፤ ከዚህ ይልቅ ይሖዋ ፍትሕ እንድታገኝ እስኪያደርግ ድረስ በትዕግሥት ጠብቅ

  • ከባድ ኃጢአት ከፈጸምን ኃጢአታችንን ለመደበቅ መሞከር የለብንም

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ