የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 19
  • የጌታ ራት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የጌታ ራት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የጌታ ራት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 19

መዝሙር 19

የጌታ ራት

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 26:26-30)

  1. 1. ይሖዋ የሰማዩ አባት፣

    የዛሬዋ ቀን ቅዱስ ናት!

    ከዘመናት በፊት ተገለጠ ክብርህ፤

    ፍቅርህ፣ ፍትሕ፣ ጥበብ፣ ኃይልህ።

    አዳንካቸው በፋሲካ ’ለት፤

    ነፃ ወጡ ከባርነት፤

    ከጊዜ በኋላም ጌታችን ሞተልን፤

    የፋሲካው በግ ተሠዋልን።

  2. 2. ፊታችን ያሉት ቂጣና ወይን

    ያስታውሱናል ፍቅርህን።

    ልጅህ ታዛዥ ሆኖ

    ሕይወቱን ሰጥቶናል፤

    የሰው ልጆችን አድኗል።

    ይህን ስጦታ አንረሳውም፤

    አይወጣም ከልባችንም።

    የክርስቶስ ቤዛ

    ሞትን ድል ማድረጉን፣

    እናስባለን ውለታውን።

  3. 3. በፊትህ ቀርበናል በዚህ ቀን፤

    ያንተን ግብዣ ተቀብለን።

    ላሳየኸን ፍቅር

    በመስጠት ልጅህን፣

    አንተን ከልብ ለማመስገን።

    ይህ በዓል አንተን ያስከብራል፤

    በእምነት ያበረታናል።

    እንኑር ሁልጊዜ በክርስቶስ ትም’ርት፤

    ለማግኘት የዘላለም ሕይወት።

(በተጨማሪም ሉቃስ 22:14-20⁠ን እና 1 ቆሮ. 11:23-26⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ