የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 31
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘ይበልጥ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለይታችሁ እወቁ’
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘ይበልጥ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለይታችሁ እወቁ’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከአምላክ ጋር ትሄዳለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 31

መዝሙር 31

ከአምላክ ጋር ሂድ!

በወረቀት የሚታተመው

(ሚክያስ 6:8)

  1. 1. ካምላክ ጋር ሂድ ትሑት ሆነህ፤

    ታማኝ ፍቅር ይኑርህ።

    ካምላክ አትራቅ፤ ይሁን ወዳጅህ፤

    እሱ ነው ኃይል ’ሚሰጥህ።

    ያምላክን ቃል አጥብቀህ ያዘው፤

    አትታለል በሰው።

    ያምላክን እጅ አጥብቀህ ያዝ፤

    በታማኝነት ታዘዝ።

  2. 2. ካምላክ ጋር ሂድ ንጹሕ ሆነህ፤

    ከኃጢያት ድርጊት ርቀህ።

    ፈታኝ ሁኔታ ቢያጋጥምህም

    አምላክ አለ ከጎንህ።

    ምስጋና ’ሚገባውን ነገር፣

    እውነት የሆነውን፣

    እነዚ’ን ሁሌ አውጠንጥን፤

    አምላክ አብሮህ እንዲሆን።

  3. 3. ካምላክ ጋር ሂድ፤ ወዳጅህ ነው፤

    በደስታ አገልግለው።

    ስጦታው ብዙ፣ ወደር የሌለው፤

    ምንጊዜም አመስግነው።

    ይሖዋን ስታገለግለው

    ልብህ ደስ ይበለው።

    ደስታህን የሚያዩ ሁሉ

    የሱ ’ንደሆንክ ያውቃሉ።

(በተጨማሪም ዘፍ. 5:24⁠፤ 6:9⁠ን፣ ፊልጵ. 4:8⁠ን እና 1 ጢሞ. 6:6-8⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ