የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 131
  • “አምላክ ያጣመረውን”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “አምላክ ያጣመረውን”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “አምላክ ያጣመረውን”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ጋብቻ
    ንቁ!—2013
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የዘላለም ሕይወት ተስፋ ተሰጥቶናል
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 131

መዝሙር 131

“አምላክ ያጣመረውን”

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 19:5, 6)

  1. 1. በደስታ፣ በክብር

    ተገመደ በሦስት።

    ባምላክና በሰው ፊት፣

    ቃል ኪዳን ገባላት።

    (አዝማች 1)

    በአምላክ ፊት ማለላት፤

    ከልቡ ሊወዳት።

    ‘አምላክ ያጣመረውን፣

    ማንም አይለያየው።’

  2. 2. መርምረዋል ቃሉን፤

    ለማድረግ ፈቃዱን።

    እርዳታውን ይሻሉ፤

    ታማኞች ለመሆን።

    (አዝማች 2)

    በአምላክ ፊት ቃል ገባች፤

    ከልቧ ልትወደው።

    ‘አምላክ ያጣመረውን፣

    ማንም አይለያየው።’

(በተጨማሪም ዘፍ. 2:24⁠ን፣ መክ. 4:12⁠ን እና ኤፌ. 5:22-33⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ