የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 133
  • በወጣትነታችሁ ይሖዋን አምልኩ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በወጣትነታችሁ ይሖዋን አምልኩ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በወጣትነታችሁ ይሖዋን አምልኩ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ወጣቶች፣ ለወደፊቱ ጊዜ መሠረት እየጣላችሁ ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • በመስጠት ከሚገኘው ደስታ ተካፋይ ሁኑ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • ከምንም ነገር የላቀ ውርሻ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 133

መዝሙር 133

በወጣትነታችሁ ይሖዋን አምልኩ

በወረቀት የሚታተመው

(መክብብ 12:1)

  1. 1. ላምላክ ያደርን ወጣቶች በሙሉ

    ዋጋ አለን፣ ውድ ነን በፊቱ።

    አምላካችን እጅግ ይወደናል፤

    በረከቶቹም ይከተሉናል።

  2. 2. ወላጆቻችን ያስቡልናል፤

    ሁሌ ልናከብራቸው ይገባል።

    በሰው ፊት ሞገስ ያስገኝልናል፤

    በአምላክም ዘንድ ያስወድደናል።

  3. 3. ይሖዋን እናስብ ወጣት ሳለን፤

    ለእውነትም አድናቆት ይኑረን።

    ምርጣችንን ለአምላክ እንስጠው፤

    በሕይወታችን እናስደስተው።

(በተጨማሪም መዝ. 71:17⁠ን፣ ሰቆ. 3:27⁠ን እና ኤፌ. 6:1-3⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ