የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 149
  • የድል መዝሙር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የድል መዝሙር
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የድል መዝሙር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ መግዛት ጀምሯል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ መግዛት ጀምሯል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “ቃሉን ስበክ”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 149

መዝሙር 149

የድል መዝሙር

በወረቀት የሚታተመው

(ዘፀአት 15:1)

  1. 1. ላምላክ ዘምሩ፤ ታላቅ ስሙ ገናና ሆኗል።

    የግብፅን ሠራዊት በቀይ ባሕር ውስጥ ጥሏል።

    ያህን አክብሩት፤

    የለም እሱን የሚተካከል።

    ይሖዋ ነው ስሙ፤

    ታላቅ ድል ተቀዳጅቷል።

    (አዝማች)

    አምላካችን ወደር የለህም፤

    አንተ አትለወጥ ለዘላለም።

    በቅርብ በማጥፋት ጠላቶችህን፣

    ታስቀድሳለህ ስምህን።

  2. 2. ዛሬም ልዑሉን ’ሚቃወሙ ብሔራት ሁሉ፣

    ኃያላን ቢሆኑም

    ተዋርደው ይጠፋሉ።

    ጥፋት ይመጣል፤

    ከአርማጌዶን አያመልጡም።

    በቅርብ ጊዜ ሁሉም

    ያውቃሉ ያምላክን ስም።

    (አዝማች)

    አምላካችን ወደር የለህም፤

    አንተ አትለወጥ ለዘላለም።

    በቅርብ በማጥፋት ጠላቶችህን፣

    ታስቀድሳለህ ስምህን።

(በተጨማሪም መዝ. 2:2, 9⁠፤ 92:8⁠ን፣ ሚል. 3:6⁠ን እና ራእይ 16:16⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ