የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w05 7/1 ገጽ 27
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የዘሌዋውያን መጽሐፍ ሌሎችን ስለምንይዝበት መንገድ ምን ያስተምረናል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • “የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
  • “ቅዱሳን ሁኑ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
w05 7/1 ገጽ 27

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ዘዳግም 14:21 “የሞተውን ሁሉ አትብላ” ይላል። ይህ ጥቅስ “ማንም ሰው ከበድኑ ቢበላ ልብሱን ይጠብ፤ ሆኖም እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው” ከሚለው ከዘሌዋውያን 11:40 ጋር ይጋጫል?

እነዚህ ሁለት ጥቅሶች አይጋጩም። በመጀመሪያው ጥቅስ ላይ፣ አውሬ ዘንጥሎት የሞተን እንስሳ ሥጋ መብላት የሚከለክለው ሕግ በድጋሚ ተገልጿል። (ዘፀአት 22:31፤ ዘሌዋውያን 22:8) በሁለተኛው ጥቅስ ላይ ደግሞ አንድ እስራኤላዊ በሆነ አጋጣሚ ይህን ሕግ ቢጥስ ማድረግ የሚችለው ነገር ሰፍሯል።

አንድ ነገር በሕጉ መከልከሉ አልፎ አልፎ ሊጣስ አይችልም ማለት እንዳልሆነ እሙን ነው። ለምሳሌ ያህል መስረቅን፣ መግደልን፣ በሐሰት መመስከርንና የመሳሰሉትን ድርጊቶች የሚከለክሉ ሕጎች ነበሩ። ከዚሁ ጎን ለጎን ደግሞ እነዚህን መለኮታዊ ሕጎች መጣስ ቅጣት ያስከትል ነበር። እንዲህ ያሉት ቅጣቶች ሕጎቹን የሚያጠናክሩ ከመሆናቸውም በላይ ምን ያህል ከባድ እንደሆኑ አስገንዝበዋል።

ሞቶ የተገኘን እንስሳ ሥጋ መብላት የሚከለክለውን ሕግ የጣሰ ሰው በይሖዋ ዓይን ርኩስ ይሆን ስለነበር ተገቢውን የመንጻት ሥርዓት መፈጸም ነበረበት። ይህን ሥርዓት በሚገባ ሳይፈጽም ቢቀር ግን “ኀጢአት ሠርቶአልና ይጠየቅበታል።”—ዘሌዋውያን 17:15, 16

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ