የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • wp18 ቁጥር 3 ገጽ 2
  • መግቢያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መግቢያ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አምላክ በአንተ ላይ ስለሚደርሰው መከራ ምን ይሰማዋል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2018
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2018
wp18 ቁጥር 3 ገጽ 2

መግቢያ

አምላክ ለአንተ ያስብልሃል?

አደጋ ሲከሰት ወይም ሰዎች ሲሠቃዩና ሲሞቱ ስንመለከት ‘አምላክ ይህን ሁኔታ ያያል? ከነጭራሹስ ግድ ይሰጠዋል?’ ብለን እናስብ ይሆናል። መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦

“የይሖዋ ዓይኖች ጻድቃንን ይመለከታሉና፤ ጆሮዎቹም ምልጃቸውን ይሰማሉ፤ የይሖዋ ፊት ግን ክፉ ነገሮችን በሚያደርጉ ላይ ነው።”—1 ጴጥሮስ 3:12

ይህ የመጠበቂያ ግንብ እትም አምላክ እርዳታ የሚያደርግልን እንዴት እንደሆነና ማንኛውንም ዓይነት መከራ ለማስወገድ በቅርቡ ምን እርምጃ እንደሚወስድ ይገልጻል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ